ጥያቄ(35): ይህ አይነቱ ትንበያ ፍጥረተ ዓለሙ ላይ የሚከሰቱ የአላህ ሱናዎች (ልማዳዊ አሰራር) በማስተዋልና ክትትል በማድረግ የሚመጣ ነው ማለት ነው ብለን መናገር እንችላለን? መልስ:
አዎን። ይህ ማለት ፀሐይ ወደ መጥለቂያዋ ስታዘነብል የዙሑር ወቅት ደርሷል ብለን እንደምንናገረው ማለት ነው። ፀሐይ ስትጠልቅ ደግሞ መግሪብ ሰላት ገብቷል ወዘተ …. ብለን እንደምንተነብየው ማለት ነው።
ርዕስ: በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ
ጥያቄ (14): በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ምንድ ነው? ሁለቱን በአንድ ላይ ማስገኘት ግዴታ ነውን?
መልስ:
አዎን።በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ግልፅ ነው።አንዳንድ ሰው በዐንደበቱ.... Read more
ርዕስ: ከዋክብት መቁጠርና በሸሪዓ ያለው ብይን
ጥያቄ (34): በሸሪዓው ከዋክብት መቁጠር ያለው ብይን ምን እንደሆነ ማወቅ እንፈልጋለን።
ኮከብ ቆጠራ ማለት፤ በከዋክብት ሁኔታ ምድር ላይ የሚከሰተውን ነገር መተንበይ ማለት ነው። ማለትም ኮከብ ቆጣሪ ምድር ላይ የሚከሰ.... Read more
ርዕስ: በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ያለው ልዩነት፤
ጥያቄ (110): በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነት አለን?
አዎን። በፈርድና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነቶች አሉ። አባይት ከሆኑ ልይነቶች መካከል ሙሳፊር የሆነ ግለሰብ ባይቸገርም እንኳ መጓጓዣው ላይ .... Read more