ጥያቄ(82): አንዲት ሴት ከወሊድ ደም ከጠራች አሊያም ከመሰረቱ ደሙ የማይፈሳት ሴት ከሆነች የወሊድ ደም ላይ እንዳለች ሴት ትቆጠራለችን? መልስ:
በወሊድ ግዜ ደም የማይፈሳት ከሆነች የወሊድ ደም ላይ እንዳለች ሴት አትቆጠርም። ምንም ነገር እሷ ላይ ግዴታ የሚሆን ነገር የለም። ትጥበት ግዴታ አይሆንባትም እንዲሁ ሰላትም ሆነ ጾም በርሷ ላይ ሐራም አይሆንም።
ርዕስ: በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ
ጥያቄ (14): በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ምንድ ነው? ሁለቱን በአንድ ላይ ማስገኘት ግዴታ ነውን?
መልስ:
አዎን።በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ግልፅ ነው።አንዳንድ ሰው በዐንደበቱ.... Read more
ርዕስ: ከዋክብት መቁጠርና በሸሪዓ ያለው ብይን
ጥያቄ (34): በሸሪዓው ከዋክብት መቁጠር ያለው ብይን ምን እንደሆነ ማወቅ እንፈልጋለን።
ኮከብ ቆጠራ ማለት፤ በከዋክብት ሁኔታ ምድር ላይ የሚከሰተውን ነገር መተንበይ ማለት ነው። ማለትም ኮከብ ቆጣሪ ምድር ላይ የሚከሰ.... Read more
ርዕስ: በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ያለው ልዩነት፤
ጥያቄ (110): በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነት አለን?
አዎን። በፈርድና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነቶች አሉ። አባይት ከሆኑ ልይነቶች መካከል ሙሳፊር የሆነ ግለሰብ ባይቸገርም እንኳ መጓጓዣው ላይ .... Read more