ጥያቄ(49): ስለዚህም ከዚህ ማብራሪያ በመነሳት ኢስላም ጥቅላዊ እና ለየት ያለ ትርጓሜ አለው ብለን መረዳት እንችላለን ማለት ነውን? መልስ:
አዎን። ኢስላም ጥቅላዊ እና ለየት ያለ ትርጓሜ አለው። ከኢማን ጋር ተያይዞ ከመጣ በመልክተኛው ሐዲስ ላይ እና ባሳላፍናቸው ሁለት የቁርኣን አንቀጾች መልክቱ ተብራርቶ እንደመጣው ይሆናል ማለት ነው።
ርዕስ: በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ
ጥያቄ (14): በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ምንድ ነው? ሁለቱን በአንድ ላይ ማስገኘት ግዴታ ነውን?
መልስ:
አዎን።በልብ ማመንና በዐንደበት መመስከር ልዩነቱ ግልፅ ነው።አንዳንድ ሰው በዐንደበቱ.... Read more
ርዕስ: ከዋክብት መቁጠርና በሸሪዓ ያለው ብይን
ጥያቄ (34): በሸሪዓው ከዋክብት መቁጠር ያለው ብይን ምን እንደሆነ ማወቅ እንፈልጋለን።
ኮከብ ቆጠራ ማለት፤ በከዋክብት ሁኔታ ምድር ላይ የሚከሰተውን ነገር መተንበይ ማለት ነው። ማለትም ኮከብ ቆጣሪ ምድር ላይ የሚከሰ.... Read more
ርዕስ: በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ያለው ልዩነት፤
ጥያቄ (110): በፈርድ እና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነት አለን?
አዎን። በፈርድና በሱና ሰላቶች መካከል ልዩነቶች አሉ። አባይት ከሆኑ ልይነቶች መካከል ሙሳፊር የሆነ ግለሰብ ባይቸገርም እንኳ መጓጓዣው ላይ .... Read more